Saturday 21 September 2013

ጊሸን ደብረ ከርቤ

እሠይ ሥለቴ ሠመረ (2)
ለጊሸን ማርያም ነግሬያት ነበረ፡፡...
አልጋ በአልጋ ነው መንገዱ፣
ጊሸን ማርያም ሲሔዱ፡፡... እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
የቃል ኪዳኗን በረከት ያዲላችሁ::

No comments:

Post a Comment