Tuesday 24 September 2013

ነገረ ቅዱሣን ወቅዱሣት

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ 
ሰላም ለእናንተ ይሁን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሣን ወዳጆች!
እንኳን ለጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ እና ለጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ ክርስቶስ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!

የጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ እና የጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ ክርስቶስ ረዲዔታቸው በረከታቸው ምልጃና ጸሎታቸው 
ከኛ ጋር ለዘላለም ጸንቶ ይኑር አሜን!!!





No comments:

Post a Comment