Saturday 21 September 2013

ነገረ ቅዱሣን ወቅዱሣት

እንኳን ለሊቀ መላእክት ለቅዱስ ሚካኤል በዓል በሰላም አደረሳችሁ::
የቅዱስ ሚካኤል ምልጃው በረከቱና ፈጣን ተራዳዒነቱ በሁላችን ላይ አድሮ ለዘለዓለም ይኑር!!!

"የሚካኤል ሠራዊት በየነገዳቸው የገብርኤልም ሠራዊት በየማኅበራቸው፣
ኪሩቤልም በግርማቸው፣ ሱራፌልም በቅዳሴያቸው፣ የመላእክትም
ሠራዊት ሁሉ በየወገናቸው በቅዱሳን ምስጋና የሚመሰገን እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል፡፡" 
                                                  /ቅዳሴ ዘቅዱስ ያዕቆብ ኤጲስ ቆጶስ ዘሥሩግ/


No comments:

Post a Comment