Tuesday 24 September 2013

ነገረ ቅዱሣን ወቅዱሣት


 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ 
ሰላም ለእናንተ ይሁን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሣን ወዳጆች!
እንኳን ለጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ ክርስቶስ እና ለጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን፡፡

የጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ ክርስቶስ እና የጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ረዲዔታቸው በረከታቸው ምልጃና ጸሎታቸው 
ከኛ ጋር ለዘላለም ጸንቶ ይኑር አሜን!!!

No comments:

Post a Comment